ኦርቶዶክስ ኢየሱስ በቂ አይደለም ትላለች ወይ?
የተሐዲሶች ትልቁ ስሕተታቸው አንድ አካል የማይለውን ብሏል ማለታቸው ብቻ ሳይሆን በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮዋን በምትፈጽምባቸው መጻሕፍት፣ የምትቀበለው የክርስቶስን ሥጋና ደም ብቻ፣ የምትጠመቀውም በወልድ ያመነ ተጠመቀ ይድናል ብላ መሆኑንና በሥርዓቶቿ ሁሉ ክርስቶስን እንደምትሰብክ መካዳቸው ነው።
በኦርቶዶክስ ቤተ ክርሰቲያን የድኅነት መሠረቶችስ ምንድናቸው?
አንድ ተሐዲሶ፣ አንድ ፕሮቴስታንት ስለኢየሱስ ለኦርቶዶክስ ያስተምራል? አያፍሩም?
No comments:
Post a Comment