Wednesday, April 21, 2021


ጸጋ ማለት ምን ማለት ነው? ስፋ ባለ መልኩ ብታብራሩት..

ጸጋ ማለት ምን ማለት ነው? ነጻ ስጦታ ከሚለው የተለየ ማለት ነው?
 May 31, 2011 በ መንፈሳዊ  BINIYAM (120 ነጥቦች) የተጠየቀ

3 መልሶች

 
0ድምጾች
ሮሜ 3 ፡23-24 ቲቶ 2፡11
- ፀጋ በጣም እጂግ ብዙ ትርጉም ያለው ሲሆን በጥቅሉ ግን ፍፁም የሆነ የእግዚያብሄር ስጦጣ ሲሆን የሰጪውን እንጂ የተቀባዩን ማንነት የማያሳይ የማይገባውን ሰው እንደሚገባው አድርጎ የሚቆጥር ሃጢያጠኛን በእምነት ምክንያት ጻድቅ ይሚያደርግ አንድን አማኝ በመንፈስ ብቁ የሚያደርግ ብቃትን የሚሰጥ የእግዚያብሄር የፍፁም ደግነቱ መገለጫ የሆነ ሙሉ ምህረት ስጪ መነሻው መስቀል የሆነ ለክርስቶስ መምጣት የሚያዘጋጅ… መገለጫውና ስራው ብዙ ቢሆንም ማንነቱ ግን አንድና አንድ ብቻ የሆነ እርሱም ኢይሱስ ክርስቶስ መልካሙ አዳኛችን ነው።
 Jun 19, 2011  ስም-አልባ የተመለሰ
 
 
0ድምጾች
ይህን ለሚያነቡ ሁሉ የጌታ ሰላም ይሁን። አሜን!!!

ጸጋ ማለት ምን ማለት ነው? ማንም አማኝ ነኝ የሚል መለስ ለመስጠት የሚያስገድድው ጥያቄ ነው። ጌታ ይባርከውና ወንድም ቢንያም ይህን ጥያቄ ስላቀረበልን እኔ ለራሴ ሰፋ ያለ ትምህርት አገኛለሁ ብዬ አምናለሁ።

ስለ ጸጋ ከዘፍጥረት የሚጀምር ይመስለኛል። ምን ነካው ይህ ሰውዬ! ጥያቄው የአዲስ ኪዳን ጉዳይ ሲጠየቅ ወደ ቡልይ የሚወሰድን አትበሉኝና ትንሽ ላውጋችሁ።

በእግዚአብሔር መልክና በምስላቸው ስላሴ ስለ ፈጠሩን ትልቅ ክብር እና ትልቅ እድል ነው። ይህ ብቻ አይደለም እግዚአብሔር በምስራቅ በኤደን ገነትን ተከሎ አዳም ይጠብቃትም ዘንድ ያበጃትም ጭምር ከአንድ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ጋር ሰጠው ይኸውም መልካሙንና ክፉን ከሚያስተውቀው ዛፍ አትብላ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና የሚል ነበር። እንዲህ ያለ ጠቃሚ ምክር አዘል ጉዳይ የፍቅር አባታቸው ነገረው እሱ ግን በወረት ከውሸት አባት ጋር የማይጠቅም ጓደኝነት አበጀ። የተከለከለው ፍሬ በመብላት አዳም ወደቀ። ፈጣርም ከገነት አባረራቸው በሞት ፈንታ ግረው ጥርው እንዲበሉ አዘዛቸው። ይህ በሰዎች ተስፋ የማይቆርጥ እግዚአብሔር በዘፍ 3፡15 እኛ ዛሬ ወንጌል የምንለውን "ቃል" ገባላቸው። ጸጋ እዚህ ላይ የጀመረ ይመስለኛል።

ይህ ብቻ አይደለም ትውልድ በትውልድ እየተተካ በዘላለማዊ ዙፋኑ ላይ ያለውን ፈጣሪ ኩሉ ዓለምን ሰው በመፍጠሩ እስኪጸጸትና በኖህና ቤተሰቡ ጊዜ በውሃ እስኪያጠፋት ድረስ እጅግ አሳዝነውታል። እውነቱን እንናገርና እኛስ እንዴት እንሆን? ወገኖቼ የጌታ ምጻት ብቻ ሳይሆን ምንም ምልክት ያልተሰጠን ምን ጊዜ ሊሆን የሚችል የቤተ ክርስቲያን መነጠቅም አለና እንደ ሌባ እንደሚመጣ አንርሳ። እግዚአብሔር ቃሉን የማያጥፈው ተስፋውን ለመፈጸም ጊዜው ሲደርስ አንዲት ድንግል ብጽእት መረጠና መልአኩን ልኮ አስታወቃት ድንግልም በተዓምር መንፍስ ስለ ጸለላት ወንድ ሳታውቅ አረገዘች የእግዚአብሔርም ልጅ ኢየሱስ የስሙ ትርጉም ሕዝቡን ከሃጢአታቸው ያድናቸዋል የሚባለው ጌታ ተወለደ (ዮሐ 3፡16)

አባዬ! ይህች ጽዋ ከኔ ትለፍ እያለ በገቴሰማኒ ላቡ እንድ ደም እስኪንጠባጠብ ድርስ ጨንቆት ነበር ግን ያባቱን ፈቃድ እንዲሆን የተቀበለ የእግዚአብሔር ልጅ ይባረክ። ሳይበድል በደልኛ ሆኖ ባላደረገው ወንጀል በውሸት ተከሶ በኛ ፈንታ በኛ ቦታ በጎልጎታ መሰቀል ክቡር ደሙን አፈስሶ ለያይቶን የነበረው የጥል ግድግዳ አፍርሶ ከአብ ጋር ለዘላለም አስታርቆናል። ጳውሎስ በእርሱ ሁነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት የማያውቀው አንድያ ልጁን ኃጢአት አደረገው ይላል (2 ቆሮ 5፡21)። አሁን አባቶች እንድ ሚሉት እንሆ ፈረስ እንሆ ሜዳ ሆኖልናል የቀረው የሰው ፈንታ ነው፡፡ እግዚአብሔር እንዲሁ በነጻ የሰጠን አንድያ ልጁ ነው ጸጋ ምክንያቱ በመንፈስ ቅዱስ በኩል እሱን በማመን በሱ በኩል ብቻ ነው ሁሉን ያለ ምንም ዋጋ ሳንከፈል የተሰጠን ያገኘነው። ሳይመሽ አሁኑኑ እንወስንና እጅ ለእጅ በፍቀር ተያይዘን በጨለማ ላሉት እንድርስላቸው። ለዚህ ነው የተጠራነው።
በሕግና በጸጋ መካከል ያለ ልዩነት 

መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ምሳሌ-6
የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ። ልጄ ሆይ፥ የአባትህን ትእዛዝ ጠብቅ፥ የእናትህንም ሕግ አትተው፤ ሁልጊዜም በልብህ አኑረው፥ በአንገትህም እሰረው። ስትሄድም ይመራሃል፤ ስትተኛ ይጠብቅሃል፤ ስትነሣ ያነጋግርሃል። ትእዛዝ መብራት፥ ሕግም ብርሃን ነውና፥ የተግሣጽም ዘለፋ...
መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፴፩
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ምሳሌ-31
ብርቱ መጠጥ ወዴት ነው? ይሉ ዘንድ፤ እንዳይጠጡና ሕግን እንዳይረሱ፥ የድሀ ልጆችንም ፍርድ እንዳያጐድሉ። ለጥፋት ለቀረበው ሰው ብርቱ መጠጥ ስጡት...። ለራስዋም ግብረ መርፌ ስጋጃ ትሠራለች ጥሩ በፍታና ቀይ ግምጃ ትለብሳለች። ባልዋ በአገር ሽማግሌዎች መካከል በሸንጎ በተቀመጠ ጊዜ በበር የታወቀ...
ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፰
www.ethiopicbible.com/books/ትንቢተ-ኢሳይያስ-8
ይወድቁማል፥ ይሰበሩማል፥ ይጠመዱማል፥ ይያዙማል። ምስክሩን እሰር፤ በደቀ መዛሙርቶቼም መካከል ሕጉን አትም። ከያዕቆብም ቤት ፊቱን የመለሰውን እግዚአብሔርን... አይገባውምን? ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃሉን? ወደ ሕግና ወደ ምስክር ሂዱ! እንዲህም ያለውን ቃል ባይናገሩ ንጋት አይበራላቸውም። እነርሱም ተጨንቀውና ተርበው...
መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕራፍ ፲፯
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ሳሙኤል-ካልዕ-17
አኪጦፌልም አቤሴሎምን። አሥራ ሁለት ሺህ ሰዎች ልምረጥና ደክሞና እጁ ዝሎ ሳለ እወድቅበታለህ፥ አስፈራውማለሁ፤ ከእርሱም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ይሸሻል... በመጣ ጊዜ አቤሴሎም። አኪጦፌል ያለው ይህ ነው፤ ነገሩን እናደርገው ዘንድ ይገባልን? ባይሆን ግን አንተ ንገረን ብሎ ተናገረው። ኩሲም አቤሴሎምን። አኪጦፌል በዚህ...
የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፬
www.ethiopicbible.com/books/የማርቆስ-ወንጌል-4
በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው፥ ፍሬም አልሰጠም። ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀና ወጥቶ አድጎ ፍሬ ሰጠ፥ አንዱም ሠላሳ አንዱም ስድሳ አንዱም መቶ አፈራ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ አለ። ብቻውንም በሆነ ጊዜ፥ በዙሪያው የነበሩት ከአሥራ ሁለቱ ጋር ስለ ምሳሌው ጠየቁት። እንዲህም አላቸው። ለእናንተ...
ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፬
www.ethiopicbible.com/books/ኦሪት-ዘሌዋውያን-14
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው። በመንጻቱ ቀን የለምጻሙ ሕግ ይህ ይሆናል፤ ወደ ካህኑ ይወስዱታል። ካህኑም ከሰፈር ወደ ውጭ ይወጣል፤ ካህኑም... በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል። ለመንጻቱ የሚያስፈልገውን ነገር ለማያገኝ የለምጽ ደዌ ላለበት ሰው ሕግ ይህ ነው። እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ...
ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፱
www.ethiopicbible.com/books/ትንቢተ-ኢሳይያስ-59
እነሆ፥ የእግዚአብሔር እጅ ከማዳን አላጠረችም፥ ጆሮውም ከመስማት አልደነቈረችም፤ ነገር ግን በደላችሁ በእናንተና በአምላካችሁ መካከል ለይታለች፥ እንዳይሰማም... ይመጣል፥ በያዕቆብም ዘንድ ከኃጢአት ለሚርቁ፥ ይላል እግዚአብሔር። ከእርሱ ጋር ያለው ቃል ኪዳኔ ይህ ነው ይላል እግዚአብሔር፥ በአንተ ላይ ያለው መንፈሴ...
የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፬
www.ethiopicbible.com/books/የዮሐንስ-ራእይ-14
ነውር የለባቸውም። በምድርም ለሚኖሩ ለሕዝብም ለነገድም ለቋንቋም ለወገንም ሁሉ ይሰብክ ዘንድ የዘላለም ወንጌል ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ መካከል ሲበር... ማጭድ ነበረው። በእሳትም ላይ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከመሠዊያው ወጥቶ ስለታም ማጭድ ያለውን። ዘለላዎቹ ፈጽመው በስለዋልና ስለታሙን ማጭድህን ስደድና በምድር...
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፫
www.ethiopicbible.com/books/የማቴዎስ-ወንጌል-13
መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው። ሌላውም በመልካም መሬት ወደቀ፤ አንዱም መቶ፥ አንዱም ስድሳ፥ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ። ደቀ... ግን አልተሰጣቸውም። ላለው ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል። ስለዚህ እያዩ ስለማያዩ እየሰሙም ስለማይሰሙ ስለማያስተውሉም...
የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፬
www.ethiopicbible.com/books/የሐዋርያት-ሥራ-4
ተሰበሰቡ፤ እነርሱንም በመካከል አቁመው። በምን ኃይል ወይስ በማን ስም እናንተ ይህን አደረጋችሁ? ብለው ጠየቁአቸው። በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ... ነገር ስንኳ የራሱ እንደ ሆነ ማንም አልተናገረም። ሐዋርያትም የጌታን የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ በታላቅ ኃይል ይመሰክሩ ነበር፤ በሁሉም ላይ ታላቅ ጸጋ ነበረባቸው...
በሕግና በጸጋ መካከል ያለ ልዩነት 

የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬
www.ethiopicbible.com/books/የሉቃስ-ወንጌል-14
በሰንበት መፈወስ ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? ብሎ ለሕግ አዋቂዎችና ለፈሪሳውያን ተናገረ። እነርሱ ግን ዝም አሉ። ይዞም ፈወሰውና አሰናበተው። ከእናንተ... ለመደምደሚያ የሚበቃ ያለው እንደ ሆነ አስቀድሞ ተቀምጦ ከሳራውን የማይቈጥር ማን ነው? ያለዚያ መሠረቱን ቢመሠርት፥ ሊደመድመውም ቢያቅተው፥ ያዩት ሁሉ። ይህ ሰው...
ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፯
www.ethiopicbible.com/books/ኦሪት-ዘሌዋውያን-7
የበደል መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ ቅዱስ ቅዱሳን ነው። የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያርዱበት ስፍራ የበደሉን መሥዋዕት ያርዱታል፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው... አንድ ሕግ ነው፤ በእርሱ የሚያስተሰርይ ካህን ይወስደዋል። የማናቸውንም ሰው የሚቃጠል መሥዋዕት የሚያቀርብ ካህን ያቀረበው የሚቃጠለው መሥዋዕት ቁርበት ለዚያው...
የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፩
www.ethiopicbible.com/books/የዮሐንስ-ራእይ-1
መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር ከሙታንም በኵር የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ... ወዳሉት ወደ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ላክ አለኝ። የሚናገረኝንም ድምፅ ለማየት ዘወር አልሁ፤ ዘወርም ብዬ ሰባት የወርቅ መቅረዞች አየሁ፥ በመቅረዞቹም መካከል...
የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪
www.ethiopicbible.com/books/የዮሐንስ-ራእይ-22
በአደባባይዋም መካከል ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን የሚወጣውን እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀውን የሕይወትን ውኃ ወንዝ አሳየኝ። በወንዙም ወዲያና ወዲህ በየወሩ...፥ ና። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፤ አሜን...
መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯
www.ethiopicbible.com/books/መዝሙረ-ዳዊት-37
ችግረኛውን ይጥሉ ዘንድ ልበ ቅኖችንም ይወጉ ዘንድ፤ ሰይፋቸው ወደ ልባቸው ይግባ፥ ቀስታቸውም ይሰበር። ለጻድቅ ያለው ጥቂት ከብዙ ከኃጢአተኞች ሀብት ይበልጣል... ያስተምራል፥ አንደበቱም ፍርድን ይናገራል። የአምላኩ ሕግ በልቡ ውስጥ ነው፥ በእርምጃውም አይሰናከልም። ኃጢአተኛ ጻድቁን ይመለከተዋል፥ ሊገድለውም ይወድዳል...
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯
www.ethiopicbible.com/books/የማቴዎስ-ወንጌል-7
ከእናንተ ማን ሰው ነው? ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን? እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣቸው? እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ ሕግም...
መጽሐፈ አስቴር ምዕራፍ ፫
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-አስቴር-3
አሥራ ሁለተኛው ወር እስከ አዳር ድረስ በሐማ ፊት ፉር የተባለውን ዕጣ ይጥሉ ነበር። ሐማም ንጉሡን አርጤክስስን። አንድ ሕዝብ በአሕዛብ መካከል በመንግሥትህ አገሮች ሁሉ ተበትነዋል፤ ሕጋቸውም ከሕዝቡ ሁሉ ሕግ የተለየ ነው፥ የንጉሡንም ሕግ አይጠብቁም፤ ንጉሡም ይተዋቸው ዘንድ አይገባውም። ንጉሡም ቢፈቅድ እንዲጠፉ...
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፯
www.ethiopicbible.com/books/የዮሐንስ-ወንጌል-7
አይሁድም። እርሱ ወዴት ነው? እያሉ በበዓሉ ይፈልጉት ነበር። በሕዝብም መካከል ስለ እርሱ ብዙ ማንጐራጐር ነበረ፤ አንዳንዱም። ደግ ሰው ነው፤ ሌሎች... የሚናገር የራሱን ክብር ይፈልጋል፤ የላከውን ክብር የሚፈልግ ግን እርሱ እውነተኛ ነው በእርሱም ዓመፃ የለበትም። ሙሴ ሕግን አልሰጣችሁምን? ከእናንተ...
መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ ምዕራፍ ፫
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ኢያሱ-ወልደ-ነዌ-3
መካከል አለፉ። ሕዝቡን። የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦትና ሌዋውያን ካህናት ተሸክመውት ባያችሁ ጊዜ፥ ከሰፈራችሁ ተነስታችሁ ተከተሉት። በእናንተና በታቦቱ መካከል ያለው ርቀት በስፍር ሁለት ሺህ ክንድ ያህል ይሁን፤ በዚህ መንገድ በፊት አልሄዳችሁበትምና የምትሄዱበትን መንገድ እንድታውቁ ወደ ታቦቱ አትቅረቡ...
መጽሐፈ አስቴር ምዕራፍ ፬
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-አስቴር-4
መርዶክዮስም የተደረገውን ሁሉ ባወቀ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ አመድም ነሰነሰ፥ ወደ ከተማይቱም መካከል ወጣ፥ ታላቅም የመረረ ጩኸት ጮኸ። ማቅም ለብሶ... የወርቁን ዘንግ ካልዘረጋለት በቀር፥ እርሱ ይሞት ዘንድ ሕግ እንዳለ ያውቃሉ፤ እኔ ግን ወደ ንጉሡ ለመግባት ይህን ሠላሳውን ቀን አልተጠራሁም። አክራትዮስም የአስቴርን...
፪ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፫
www.ethiopicbible.com/books/፪ኛ-የጴጥሮስ-መልእክት-3
ምድርም በእግዚአብሔር ቃል ከውኃ ተጋጥማ በውኃ መካከል እንደ ነበሩ ወደው አያስተውሉምና፤ በዚህም ምክንያት ያን ጊዜ የነበረ ዓለም በውኃ ሰጥሞ ጠፋ፤ አሁን... በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ። ለእርሱ አሁንም እስከ ዘላለምም ቀን ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን...
መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ ምዕራፍ ፲፬
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ዜና-መዋዕል-ካልዕ-14
ዐፀዶቹንም ቈረጠ፤ የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ይሹ ዘንድ፥ ሕጉንና ትእዛዙንም ያደርጉ ዘንድ ይሁዳን አዘዘ። ከይሁዳም ከተሞች ሁሉ የኮረብታውን መስገጃዎችና... ኢትዮጵያውያንን መታ፤ ኢትዮጵያውያንም ሸሹ። አሳም ከእርሱም ጋር ያለው ሕዝብ እስከ ጌራራ ድረስ አሳደዱአቸው፤ ኢትዮጵያውያንም ፈጽመው እስኪጠፉ ድረስ ወደቁ...
ትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፪
www.ethiopicbible.com/books/ትንቢተ-ሚልክያ-2
ደነገጠ። የእውነት ሕግ በአፉ ውስጥ ነበረች፥ በከንፈሩም ውስጥ በደል አልተገኘበትም፤ ከእኔም ጋር በሰላምና በቅንነት ሄደ፥ ብዙ ሰዎችንም ከኃጢአት መለሰ። ካህኑ የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔር መልእክተኛ ነውና ከንፈሮቹ እውቀትን ይጠብቁ ዘንድ ይገባቸዋል፥ ሰዎችም ሕግን ከአፉ ይፈልጉ ዘንድ ይገባቸዋል። እናንተ ግን ከመንገዱ...
ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፯
www.ethiopicbible.com/books/ወደ-ሮሜ-ሰዎች-7
ወንድሞች ሆይ፥ ሕግን ለሚያውቁ እናገራለሁና ሰው ባለበት ዘመን ሁሉ ሕግ እንዲገዛው አታውቁምን? ያገባች ሴት ባልዋ በሕይወት ሲኖር ከእርሱ ጋር በሕግ ታስራለችና፤ ባልዋ ቢሞት ግን ስለ ባል ከሆነው ሕግ ተፈትታለች። ስለዚህ ባልዋ በሕይወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብትሆን አመንዝራ ትባላለች፤ ባልዋ ቢሞት ግን ከሕጉ አርነት...
መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ምዕራፍ ፪
www.ethiopicbible.com/books/መኃልየ-መኃልይ-ዘሰሎሞን-2
እኔ የሳሮን ጽጌ ረዳ የቈላም አበባ ነኝ። በእሾህ መካከል እንዳለ የሱፍ አበባ፥ እንዲሁ ወዳጄ በቈነጃጅት መካከል ናት። በዱር እንዳለ እንኮይ፥ እንዲሁ ውዴ በልጆች መካከል ነው። ከጥላው በታች እጅግ ወድጄ ተቀመጥሁ፥ ፍሬውም በጕሮሮዬ ጣፋጭ ነው። ወደ ወይን ጠጁም ቤት አገባኝ፥ በእኔ ላይ ያለው ዓላማውም...
በሕግና በጸጋ መካከል ያለ ልዩነት 

ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፱
www.ethiopicbible.com/books/ኦሪት-ዘፍጥረት-9
ወፎች፥ በምድር ላይ በሚንቀሳቀሱትም፥ በባሕር ዓሦችም ሁሉ ላይ ይሁን፤ እነርሱም በእጃችሁ ተሰጥተዋል። ሕይወት ያለው ተንቀሳቃሽ ሁሉ መብል ይሁናችሁ፤ ሁሉን...። እግዚአብሔርም አለ። በእኔና በእናንተ መካከል፥ ከእናንተም ጋር ባለው በሕያው ነፍስ ሁሉ መካከል፥ ለዘላለም የማደርገው የቃል ኪዳን ምልክት...
መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ ምዕራፍ ፲፭
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ኢያሱ-ወልደ-ነዌ-15
ለይሁዳም ልጆች ነገድ በየወገናቸው እስከ ጺን ምድረ በዳ እስከ ደቡብ መጨረሻ እስከ ኤዶምያስ ዳርቻ ድረስ ዕጣ ሆነላቸው። በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው... አጠገብ ነበረ፤ በደቡብ በኩል ያለው ድንበራቸው ይህ ነው። በምሥራቅም በኩል ያለው ድንበር እስከ ጨው ባሕር እስከ ዮርዳኖስም መጨረሻ ነበረ። በሰሜንም በኩል...
መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ ምዕራፍ ፳
www.ethiopicbible.com/books/መጽሐፈ-ኢያሱ-ወልደ-ነዌ-20
በስሕተት ስለ ገደለው ነፍሰ ገዳዩን በእጁ አሳልፈው አይስጡት። በማኅበሩ ፊት ለፍርድ እስኪቆም ድረስ፥ በዚያም ወራት ያለው ታላቁ ካህን እስኪሞት ድረስ... እስኪቆም ድረስ በደም ተበቃዩ እጅ እንዳይሞት ሳያውቅ ሰውን የገደለ ወደዚያ እንዲሸሽ፥ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በመካከላቸውም ለሚቀመጥ መጻተኛ የተለዩ ከተሞች...
፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፭
www.ethiopicbible.com/books/፩ኛ-ወደ-ቆሮንቶስ-ሰዎች-5
በአጭር ቃል በእናንተ መካከል ዝሙት እንዳለ ይወራል የዚያም ዓይነት ዝሙት በአሕዛብስ እንኳ የማይገኝ ነው፥ የአባቱን ሚስት ያገባ ሰው ይኖራልና። እናንተም... ክርስቶስ ኃይል ጋር ተሰብስበን፥ መንፈሱ በጌታ በኢየሱስ ቀን ትድን ዘንድ እንደዚህ ያለው ለሥጋው ጥፋት ለሰይጣን እንዲሰጥ ፍርዴ ነው። መመካታችሁ መልካም...
፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፪
www.ethiopicbible.com/books/፩ኛ-ወደ-ጢሞቴዎስ-2
ይህ ነው። አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤ ራሱንም...
ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮
www.ethiopicbible.com/books/ወደ-ሮሜ-ሰዎች-16
በሐዋርያት መካከል ስመ ጥሩዎች ለሆኑ፥ ደግሞም ክርስቶስን በማመን ለቀደሙኝ፥ አብረውኝም ለታሰሩ ለዘመዶቼ ለአንዲራኒቆንና ለዩልያን ሰላምታ አቅርቡልኝ። በጌታ...፤ ነገር ግን ለበጎ ነገር ጥበበኞች ለክፉም የዋሆች እንድትሆኑ እወዳለሁ። የሰላምም አምላክ ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ፈጥኖ ይቀጠቅጠዋል። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ...
ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፮
www.ethiopicbible.com/books/ትንቢተ-ሕዝቅኤል-6
ሥራችሁም ይሻራል። ተወግተውም የሞቱት በመካከላችሁ ይወድቃሉ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ። ነገር ግን በአገሮች በተበተናችሁ ጊዜ ከሰይፍ ያመለጡትን ቅሬታ በአሕዛብ መካከል አስቀርላችኋለሁ። ከእናንተም የዳኑት ከእኔ በራቀው በአመንዝራ ልባቸውና ጣዖቶቻቸውን በተከተሉ በአመንዝራ ዓይኖቻቸው የተሰበርሁትን እኔን...
የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፳
www.ethiopicbible.com/books/የሐዋርያት-ሥራ-20
አገልግሎት እርሱም የእግዚአብሔርን ጸጋ ወንጌልን መመስከር እፈጽም ዘንድ ነፍሴን በእኔ ዘንድ እንደማትከብር እንደ ከንቱ ነገር እቆጥራለሁ። አሁንም፥ እነሆ፥ እኔ የእግዚአብሔርን መንግሥት እየሰበክሁ በመካከላችሁ የዞርሁ ሁላችሁ ከእንግዲህ ወዲህ ፊቴን እንዳትዩ አውቃለሁ። ስለዚህ እኔ ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ እንደ ሆንሁ...
ትንቢተ ሆሴዕ ምዕራፍ ፰
www.ethiopicbible.com/books/ትንቢተ-ሆሴዕ-8
መለከትን ወደ አፍህ አቅርብ፤ ቃል ኪዳኔን ተላልፈዋልና፥ በሕጌም ላይ ዐምፀዋልና በእግዚአብሔር ቤት ላይ እንደ ንስር ይመጣል። እነርሱም። አምላክ ሆይ፥ እኛ... ዘርተዋል፥ ዐውሎ ነፍስንም ያጭዳሉ፤ አገዳ የለውም፥ ከፍሬውም ዱቄት አይገኝም፤ ቢገኝም እንግዶች ይበሉታል። እስራኤል ተውጦአል፥ በአሕዛብም መካከል ዛሬ...
ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፩
www.ethiopicbible.com/books/ኦሪት-ዘዳግም-31
አትፍራ፥ አትደንግጥ አለው። ሙሴም ይህችን ሕግ ጻፈ፥ የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳኑን ታቦት ይሸከሙ ለነበሩት ለሌዊ ልጆች ለካህናቱ ለእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ... ዘንድ እርሱ በመረጠው ስፍራ ሲከማች፥ ይህን ሕግ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጆሮው አንብበው። ይሰሙና ይማሩ ዘንድ፥ አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ይፈሩ ዘንድ፥ የዚህንም...
በሕግና በጸጋ መካከል ያለ ልዩነት 

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪
www.ethiopicbible.com/books/የዮሐንስ-ራእይ-2
በኤፌሶን ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በቀኝ እጁ ሰባቱን ከዋክብት የያዘው በሰባቱም የወርቅ መቅረዞች መካከል የሚሄደው እንዲህ... ደግሞ የምጠላውን የኒቆላውያንን ሥራ ጠልተሃልና። መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት...
ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፯
www.ethiopicbible.com/books/ኦሪት-ዘዳግም-17
በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥ ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ... በመጀመሪያ የምስክሮች እጅ በኋላም የሕዝቡ ሁሉ እጅ ትሁንበት፤ እንዲሁም ክፋቱን ከመካከልህ አስወግድ። በደምና በደም፥ በፍርድና በፍርድ፥ በመቍሰልና በመቍሰል መካከል...
፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮
www.ethiopicbible.com/books/፪ኛ-ወደ-ቆሮንቶስ-ሰዎች-6
አብረንም እየሠራን የእግዚአብሔርን ጸጋ በከንቱ እንዳትቀበሉ ደግሞ እንለምናለን፤ በተወደደ ሰዓት ሰማሁህ በመዳንም ቀን ረዳሁህ ይላልና፤ እነሆ፥ የተወደደው... በመካከላቸውም እመላለሳለሁ፥ አምላካቸውም እሆናለሁ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ። ስለዚህም ጌታ። ከመካከላቸው ውጡና የተለያችሁ ሁኑ ርኵስንም አትንኩ ይላል፤ ሁሉንም...
፩ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፭
www.ethiopicbible.com/books/፩ኛ-ወደ-ተሰሎንቄ-ሰዎች-5
እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ አንዱም አንዱም ሌላውን ያንጸው። ወንድሞች ሆይ፥ በመካከላችሁ የሚደክሙትን በጌታም የሚገዙአችሁን የሚገሥጹአችሁንም ታውቁ... የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን፤ አሜን...
ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ ፪
www.ethiopicbible.com/books/ወደ-ዕብራውያን-2
መሰከረ። ሁሉን ከእርሱ በታች ባስገዛ ጊዜ ያልተገዛለት ምንም አልተወምና። አሁን ግን ሁሉ እንደ ተገዛለት ገና አናይም፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ... ከአንድ ናቸውና፤ ስለዚህም ምክንያት። ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ በማኅበርም መካከል በዜማ አመሰግንሃለሁ፤ ደግሞም። እኔ በእርሱ እታመናለሁ፤ ደግሞም...