Monday, January 18, 2021

🗣በብርሃኑ(ምሕረት የበዛለት)
👉በሁለት ክፍል በፃፍኩት ፅሁፍ አንዳንዶች የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከአዳምና ከሔዋን የኃጢአታቸውን ውጤት እንጂ ኃጢአታቸውን አንወርስም ብላ ነው ምታምነው ላሉኝ ጥቂት ምላሽ ለመስጠት ያክል አባቶች የፃፉትን እጠቅሳለሁ።
1- አቡነ መልከ ፄዴቅ ፦ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነትና ትምህርት በሚለው መፅሐፋቸው ገፅ.142-143 "የኃጢአተኛ ልጅ ኃጢአተኛ ነው፤ የጥንተ አብሶ ኃጢአት ከዘር ጋር አብሮ እንደሚወረስ "እስመ ናሁ በኃጢአት ተፀነስኩ፥ወበዓመፃ ወለደተኒ እምዬ…እነሆ በኃጢአት ተፀንሼ በዓመፃ ተወለድኩ" ብሎ ንጉሥ ዳዊት አረጋግጧል፤ከውኃና ከመንፈስ የሆነ ዳግም ልደት ያስፈለገውም ከወላጅ በሆነው ልደት #ኃጢአት_በዘር_ስለሚተላለፍ እርሱን ለመደምሰስ ነው" ብለዋል።
2- ሊቀ ጉባኤ አበራ በቀለ፦ ትምህርተ ሃይማኖት እና ክርስቲያናዊ ሕይወት በሚለው መፅሐፋቸው ገፅ.90 ላይ እንዲህ ብለዋል፦ "የመጀመሪያው ሰው አዳም የፈፀመው በደልና የደረሰበት መርገም ሁለቱም አይለያዩም።ሁለቱም ወደ አዳም ልጆች ከትውልድ ወደ ትውልድ ተላልፈዋል"
3- የግብፅ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም እንዲህ ብላ ተናግራለች፦ #We_are_born_with_Adam's_sin and its Consquence, which is death; for death is the wage of sin. Adam's sin has infected all his posterity; and the corrupt nature inherited from Adam drags all his posterity into sin…………#ከአዳም_ኃጢአትና_ከኃጢአቱ_ውጤት ይኸውም ሞት ጋር #ተወልደናል፤የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና።የአዳም ኃጢአት ከእርሱ ሚወለዱትን ሁሉ አጉድፏል፤ከአዳም የተወረሰው የጎደፈ ተፈጥሮ የእርሱን ዘሮች ሁሉ ወደ ኃጢአት ስቧቸዋል" በማለት ኃጢአቱንም ውጤቱንም ወርሰን እንደምንወለድ ያትታሉ።(ወልታ ፅድቅ. ገፅ.153)
4- ቅዱስ አትናቴዎስም በቅዳሴው አዳምና ሔዋንን " #እናንተ_እኛን_ናችሁ#እኛም_እናንተን_ነን" ይላል ይሄውም ትርጉሙ በደላቸው በደላችን መሆኑን ለማመላከት ነው።ቅዳሴ አትናቴዎስ.ገፅ.255. ወልታ ፅድቅ.ገፅ.159-160
5- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ኃጢአትን እንደምንወርስ ማስተማር የተለመደ መሆኑ ቢታወቅም አሁን አሁን የሚነሱ የማህበረ ቅዱሳን ትውልዶች ግን ውጤቱን እንጂ ኃጢአቱን አንወርስም ወደሚል ትምህርት ቢያዘነብሉም ወደ ሊቃውንቱ ግን ገና ያልገባ መሆኑን ከላይ የጠቀስኳቸው ሊቃውንት ምሥክር ናቸው።እስከዛሬም ብዙ ሰዎች ከቤተክርስቲያኒቱ ብዙ መምህራን በማኅበረ ቅዱሳን አነሳሽነት ተሐድሶ እየተባሉ ሚሰደዱት "ድንግል ማርያም ጥንተ አብሶ(የውርስ ኃጢአት) ነበረባት" ብለዋል እየተባሉ ነበር።ኃጢአት ካልተወረሰ የደኅንነት ትምህርት እንደሚናጋ ያስተዋሉት አይመስልም።የሆነ ሆኖ ከላይ ሌሎች ፀሀፊዎች የፃፉትን መጥቀሴ ለእነርሱ ከእነርሱ ሰዎች መጥቀሴ እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ በቂዬ መሆኑን ዘንግቼ አይደለም።
❤️“#በአንዱ ሰው #አለመታዘዝ ብዙዎች #ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ #በአንዱ #መታዘዝ ብዙዎች #ጻድቃን ይሆናሉ።”
— ሮሜ 5፥19
ሻሎም!!
Image may contain: 2 people

ርዕስ ፦ አውቀን ልንመገበው የተጋባ እንጀራና የሕይወት ውሃ

የሳኦል የልብ ለውጥና የንግሥና መንገድ ( ክፍል ሁለት ) ተከታታይ ትምህርት


🗣በብርሃኑ(ምሕረት የበዛለት)
👉በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለት ዓይነት አስተምህሮ እንዳለ ባለፈው ፅሁፌ ገልጨላችሁ ነበር።እነዚህም፦ አንፅሓ እና ዐቀባ የሚባሉ ናቸው።አንፅሓ የሚባሉት ነበረባት በመልአኩ ብሥራት ጊዜ ነፃች ሲሉ ዐቀባዎች ግን ከእናቷ ማኅፀን ጀምሮ ከጥንተ አብሶ ተጠብቃለች የሚሉ ናቸው።
👉አልነበረባትም ለሚሉ ሰዎች የተወሰኑ ጥያቄዎችን ልጠይቅና ነበረባት ግን ነፅታለች የሚሉ አባቶችን ሀሳብ አቀርባለሁ።
1- ድንግል ማርያም የአዳም ልጅ አይደለችምን? ከሆነችስ ያለ ልዩነት "በአንዱ አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች ሆኑ" የሚለው ቃል እንዴት አይመለከታትም?
2- የጌታ መሞትና ማዳን እርስዋን የማይመለከት ነውን? ጌታ ለእርስዋም ካልሞተ "መድኃኒቴ" ለምን አለችው?
3- እርስዋን ጥንተ አብሶ ካለባት እናቷ ያለ ጥንተ አብሶ እንድትወለድ ካደረገ ክርስቶስስ ጥንተ አብሶ ካለባት እናቱ ንፁህ ሆኖ መወለድ አይችልምን?
1- ብፁእ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በመመረቂያ ፅሁፋቸው እንዲህ አሉ፦ "እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ድንግል ማርያም ለእግዚአብሔር የመታዘዝና የእምነት አርኣያና ምሳሌ ናት።በሁለት ወገን ድንግል ናት።በሥጋም በነፍስም።#የተፀነሰችው_ያለ_ጥንተ_አብሶ ወይም #ከጥንተ_አብሶ_ነፃ_ናት" #ባንልም ቅሉ ቅድስተ ቅዱሳን ንፅህት በእግዚአብሔር የማዳን ሥራና በሥጋዌው ሱታፌ ያላት ናት።" ወልታ ፅድቅ.ገፅ.192-193
2- መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስ የተባሉ ሊቅ በ "መሰረተ ሃይማኖትና የካህናት ተልእኮ" በሚለው መፅሐፋቸው ገፅ.29 ላይ፦ "አንዳንዶች እመቤታችን አድፎ የነበረው የአዳም ጠባይ ወይም #ጥንተ_አብሶ_እንደሌለባት_ያስተምራሉ፤ነገር ግን ይሄ ትምህርት በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን #ተቀባይነት_የለውም።ምክንያቱም እመቤታችን ከኢያቄም ከሐና በሕጋዊ ሩካቤ የተገኘች ናት። #ካሣ_የማያሳስፈልጋትም_ሳትሆን_ክርስቶስ_በደሙ_ከዋጃቸው_ካሣም_ከተከፈለላቸው_ወገን_ናት፤ሆኖም እንደ አዳምና ሔዋን የምኞት የመናገርና የገቢር ኃጢአት ፈፅሞ የለባትም።" ብለዋል።
3- አሥራት ገብረማርያም በትምህርተ መለኮት መፅሐፋቸው #1983ቱ እትም ገፅ.96 ላይ ፦ "በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እምነት መሰረት በሉቃ.1:38 ላይ የመልአኩን ብሥራት ተቀብላ "እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ" ብላ እምነቷን በእግዚአብሔር ላይ ባሳረፈች ጊዜ ጌታን ከመውለዷ በፊት መንፈስ ቅዱስ እመቤታችንን ቀድሶና #አንፅቶ_የጥንቱን_የአዳምን_ኃጢአት አስወግዶላታል።……በሌላ በኩል ደግሞ የቀድሞው የአዳም ኃጢአት የሚወረሰው በወንድ ዘር አማካኝነት ልጅ በሚወለድበት ጊዜ ከአባት ወደ ልጅ በመሆኑና ጌታ ግን የተወለደው መንፈስ ቅዱስ #የጥንቱን_ኃጢአት_ካስወገደላት ከእናት ብቻ ስለሆነ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የጥንቱን የአዳም ኃጢአት አልወረሰም።"
የአቡነ ሺኖዳንና የምሥራቃውያንን እንዲሁም የኢትዮጵያን ጥቂት ሀሳብ በክፍል ሁለት እጨምርበታለሁ።
ሻሎም!!
Zerubbabel To Belong Jesus, ዮኒ ጌጡ and 5 others
1 Comment

Sunday, January 3, 2021

What does Genesis 13:14 mean? [⇑ See verse text ⇑]

In the prior passage, Abram and Lot have separated in order to avoid conflict between their growing families (Genesis 13:1–9). Lot chose to live in the rich, but spiritually depraved region near Sodom, while Abram settled further out into the land of Canaan (Genesis 13:10–13). Lot's decision will not only involve him in a war (Genesis 14:1–16), it will eventually lead to his complete ruin (Genesis 19).

The wording of this passage is interesting for its parallel to Lot's decision. There, Lot is said to have lifted his eyes, by his own will (Genesis 13:10), here, however, Abram only "lifts his eyes" to view land at the command of God.

After Lot moved himself and all his possessions away from Abram, the LORDYahweh—visits Abram once more. This echoes verse 10, where Lot lifted his eyes to survey and then claim the land along the Jordan river. Lot did so at Abram's invitation. Now God instructs Abram to lift his own eyes and look in every direction, north, south, east, and west. In the following verse, God will again promise to give to Abram and his descendants all the land Abram can see.
Context Summary
Genesis 13:14–18 shows Abram settling in Hebron, after offering his nephew Lot the first choice of which area to establish his family. Lot chose to live in the lush—but depraved—region of Sodom. Abram chooses to live on the general region of Canaan. Abram once again hears a promise from God: that he and his uncountable descendants will one day possess all the land he can see.


Chapter Context
Both Abram and his nephew Lot have grown so wealthy in animals that they cannot occupy the same area together. They split up. At Abram's gracious offer to choose which land to take for himself, Lot elects to live on the well-watered plains of Jordan near Sodom. After the Lord speaks to Abram, reaffirming and expanding on His promises, Abram settles near Hebron, near the great trees of an Amorite man called Mamre. Abram builds an altar to the Lord there and continues to worship Yahweh.