Wednesday, June 30, 2021
Tuesday, June 29, 2021
Monday, June 28, 2021
Friday, June 25, 2021
Thursday, June 24, 2021
Wednesday, June 23, 2021
Monday, June 21, 2021
Sunday, June 20, 2021
Saturday, June 19, 2021
Friday, June 18, 2021
Wednesday, June 16, 2021
Tuesday, June 15, 2021
Monday, June 14, 2021
Sunday, June 13, 2021
Saturday, June 12, 2021
Friday, June 11, 2021
አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ የማርያምን ሥዕል አቅፎ ጡቷን ጠባ፥ ከጡቶቿም ጣዕሙ ድንቅ የሆነ ወተት ፈሰሰለት።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በልጅነቱ ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ አባቱ እንዲማር ለአንድ መምህር ይሰጠዋል፥ ሰባት ዓመት ሙሉ ተምሮ 4ና ፊደል ቁጥር ማጥናት ስለተሳነው መምህሩ ለአባቱ ወስዶ ልጁን መለሰለት። አባቱም በስዕለት ስለወለደው እንደማይቀበለውና ከእሱ ጋር እያገለገለ እንዲቆይ ነገረው፥ አባ ጊዮርጊስም ለመነኮሳት እህል እየፈጨ እዚያው ያገለግል ጀመር።
ታዲያ አንድ ቀን ከማርያም ሥዕል ፊት እየሰገደ ትምህርቱን እንድትገልጥለት ካልሆነ እንድትገድለው ሲለምናት ማርያምም ከመልአኩ ዑራኤል ጋር መጥታ ጽዋ ብርሃን እንዳጠጣችውና የሰማይና የምድር ሚስጥር እንደተገለጸለት ለክብሯ የምስጋናና የውዳሴ መጽሐፍትን እንደጻፈ ይነገራል። ከነዚያ ውስጥ አንዱ የሆነውን « ኆኅተ ብርሃን » የተባለውን መጽሐፍ እንዴት እንደ ደረሰላት ምክኒያቱን በገድሉ ሲናገር እንዲህ ይላል፦
«ዳግመኛም ከዕለታት አንድ ቀን እንደልማዱ ለስም አጠራርዋ ስግደት ይሁንና ከእመቤታችን ሥዕል ፊት ሲጸልይ በፍቅሯ ጣዕም ኅሊናው ተመሰጠ፥ ወደ ሥዕልዋም ሔደ አቀፋትም። በሃይማኖትም #የሥዕልዋን #ጡቶች #ጠባ፥ ከጡቶቿም ጣዕሙ ድንቅ የሆነ ወተት ፈሰሰለት አጠገበችው አረካችውም። ያን ጊዜም በመንፈስ ቅዱስ ደስ ተሰኘ ለምስጋናዋ ክብር የሚገባ ኆኅተ ብርሃን የተባለ መጽሐፍንም ደረሰላት » (ገድለ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ምዕራፍ 4 ቁጥር 1—2)
ምሥል ፦ በተመሳሳይ በ11ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ የነበረውና ከማርያም ጡት እንደጠባ የሚናገረው ቅዱስ በርናንድ አባ ጊዮርጊስ በ13 መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ እንደነበሩ ልብ ይሏል።
ለተጨማሪ በቴሌግራም ያግኙን
http://telegram.me/orthox
ዮሐንስ ለምን አፈ ወርቅ እንደተባለ ያውቁ ኖሯል? የሴት ብልት (ሃፍረተሥጋ) በመሳሙ ነው 

ተአምረ ማርያም የሴትን ሃፍረተሥጋ(ብልት) መሳም ተዓምር እንደሆነ እና የሳመው ሰውም አፈ ወርቅ ተብሎ በማርያም እንደተጠራ ይነግረናል እውን የሴትን ሃፍረተሥጋ(ብልት) መሳም ተዓምር ነውን?
ዮሐንስ ለምን አፈ ወርቅ እንደተባለ ያውቁ ኖሯል? የሴት ብልት (ሃፍረተሥጋ) በመሳሙ ነው ![]()
![]()
ተአምረ ማርያም የሴትን ሃፍረተሥጋ(ብልት) መሳም ተዓምር እንደሆነ እና የሳመው ሰውም አፈ ወርቅ ተብሎ በማርያም እንደተጠራ ይነግረናል እውን የሴትን ሃፍረተሥጋ(ብልት) መሳም ተዓምር ነውን?
ዮሐንስ ለምን አፈ ወርቅ እንደተባለ ያውቁ ኖሯል? የሴት ብልት (ሃፍረተሥጋ) በመሳሙ ነው ![]()
![]()
ተአምረ ማርያም የሴትን ሃፍረተሥጋ(ብልት) መሳም ተዓምር እንደሆነ እና የሳመው ሰውም አፈ ወርቅ ተብሎ በማርያም እንደተጠራ ይነግረናል እውን የሴትን ሃፍረተሥጋ(ብልት) መሳም ተዓምር ነውን?
« ወንድሞቸ አምላክን ስለወለደች በድንጋሌ ስጋ በድንጋሌ ነብስ ስለ ፀናች ስለ ክብርት እመቤታችን ክብርና ገናናነት የሴት ኃፍረትን በሳመ ጊዜ ሊቀ ጳጳሳትን ሳይሾም አስቀድሞ #አፈ#ወርቅ እንዳለችው እወቁ ። »
(ተአምረ ማርያም 48ተኛው ተአምር )
ታላቁ የሐይማኖት አባት ይህን ስያሜ በማርያም የተቀበለው በዚህ ተግባሩ ነው ክርስቲያን ወገኖች ሆይ ከዚህ ታሪክ ምን ትምህርት ትወስዳላችሁ ?
በማርያም አፈ ወርቅ ተብላችሁ መጠራት ትፈልጋላችሁ እንግዲያውስ
.......................
በረከቱ ይደርባችሁ


Subscribe to:
Posts (Atom)










