የኦርቶዶክስ የአዋልድ መጽሐፍ ላይ በድርሳነ ሰንበት ላይ ኢየሱስ ካረገ በኃላ ወደ አብ እና ወደ መንፈስ ቅዱስ በመጸለይ እንደሚያስታርቅ ይናገራል። አንድ ማንነት ጸሎትን ወደሚሰማ አምላክ ከጸለየ እና ለሚታረቅ አምላክ አስታራቂ ሆኖ አቤቱታ ካቀረበ ፍጡር ነው።
No comments:
Post a Comment