ሮሜ 3 ፡23-24 ቲቶ 2፡11
- ፀጋ በጣም እጂግ ብዙ ትርጉም ያለው ሲሆን በጥቅሉ ግን ፍፁም የሆነ የእግዚያብሄር ስጦጣ ሲሆን የሰጪውን እንጂ የተቀባዩን ማንነት የማያሳይ የማይገባውን ሰው እንደሚገባው አድርጎ የሚቆጥር ሃጢያጠኛን በእምነት ምክንያት ጻድቅ ይሚያደርግ አንድን አማኝ በመንፈስ ብቁ የሚያደርግ ብቃትን የሚሰጥ የእግዚያብሄር የፍፁም ደግነቱ መገለጫ የሆነ ሙሉ ምህረት ስጪ መነሻው መስቀል የሆነ ለክርስቶስ መምጣት የሚያዘጋጅ… መገለጫውና ስራው ብዙ ቢሆንም ማንነቱ ግን አንድና አንድ ብቻ የሆነ እርሱም ኢይሱስ ክርስቶስ መልካሙ አዳኛችን ነው።
No comments:
Post a Comment