Wednesday, April 21, 2021

የእግዚአብሔርየቅድስናጥያቄመልስኢየሱስነው።

•ሕግከስጋባሕሪይየተነሳሊፈጽምያልቻለውን፣እግዚአብሔርየገዛልጁንበሃጢአተኛሰውአምሳል፣የሃጢአትመስዋዕትእንዲሆንበመላክፈጸመው…ይኸውም በስጋ ሳይሆን በመንፈስ በምንመላለስበእኛ ሕጉ የሚጠይቀው ጽድቅሙሉ በሙሉእንዲፈጸምነው። ሮሜ. 8፡3-4

•እንግዲህበመንፈስኑሩእላለሁ፣የስጋንምምኞትአትፈጽሙም።ገላ. 5፡16


የሕግናጸጋንጽጽርሕግ

ጸጋ

በሙሴተሰጠ

እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ዮሐ1፡16

በኢየሱስተሰጠ

ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።ዮሐ. 1፡17


የሕግናጸጋንጽጽርየቀጠለሕግ

ጸጋ

ተቀባዮች፡ እስራኤል

እነርሱ እስራኤላውያን ናቸውና፥ ልጅነትና ክብር ኪዳንም የሕግም መሰጠት የመቅደስም ሥርዓት የተስፋውም ቃላት ለእነርሱናቸውና፤ሮሜ. 9

፡4 


የሕግናጸጋንጽጽርየቀጠለሕግ

ጸጋ

ፍላጎት

እግዚአብሔርጽድቅንከሰውልጅይጠይቃል።

አቅርቦት

እግዚአብሔርጽድቅንለሰውልጅይሰጣል። ዮሐ. 1፡17፣ ኤፌ. 2፡8፣9

ተቀባዮች፡ እስራኤልናአሕዛብ

እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ሮሜ.3፡22

No comments:

Post a Comment