Wednesday, June 9, 2021

መጽሐፈ ሄኖክ 2፣3 « ወደነሱም ይገቡ ዘንድ ጀመሩ፣ ከነሱም ጋራ አንድ ሆኑ /ደርሱባቸው/ ሟርትን ምታት ማሳየትን አስተማሩዋቸው ሥር መማስን ቅጠል መበጠስንም አመለከቷቸው። እነሱም ፀንሰው ረጃጅሞች አርበኞች ልጆችን ወለዱ ቁመታቸውም ሦስት ሦስት ሺህ ክንድ ነው። »

No comments:

Post a Comment