"ጣውላ በሚስማር ተማረረና ወጋኸኝ እኮ ቢለው ራሴ ላይ የሚያርፈውን መዶሻ ብታይ አይዞህ ትለኝ ነበር" አለው ይባላል።
"ጣውላ በሚስማር ተማረረና ወጋኸኝ እኮ ቢለው ራሴ ላይ የሚያርፈውን መዶሻ ብታይ አይዞህ ትለኝ ነበር" አለው ይባላል።
ጥያቄ ነው..........
እንደ ዶክተር አብይ በውስጥና በውጪ ጠላቶች ተከቦም ቢሆን በቆራጥነት የሚሰራ፣ ስራ ጀምሮ የሚጨርስ፣ የማይዘርፍ፣ ሆደ ሰፊ፣ ዘረኛ ያልሆነ፣ በዲሞክራሲ የሚያምን፣ ሰው የመናገር መብት አለው ብሎ የሚያምን፣ በውጪ ሀይሎች የማይጠመዘዝ፣ ባለራዕይ መሪ፣ አገሩን የሚወድ፣ የማይወላውል፣ ለሀገርና ለህዝብ ስጋት የሆኑ ትዕቢተኞችን እንደሁኔታው እያየ የሚያስተነፍስ....ወዘተ መሪ ካለ ጠቁሙኝና እኔም ዶክተር አብይን ልክዳው። ካልሆነ ግን ለሀገርና ለህዝብ የምታስብ ከሆነ ከጎኑ ሆነህ አግዘው፣ እርዳው የመዶሻውን ሳታይለት ጣውላ ሆነህ አትውቀሰው።
Via tilahun tadesse
ቴሌግራም ላይ በዚ ይቀላቀሉን
No comments:
Post a Comment